“የሰውን ሁሉ ልሳን ባውቅ፣ በመላእክትም ቋንቋ ብናገር ፍቅር ግን ከሌለኝ እንደሚጮኽ ነሐስ፤ እንደሚንሿሿም ጸናጽል ነኝ” (፩ቆሮ ፲፫÷፩) ይላል፡፡
Category: ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን
Post
የአባቴን ቤት የንግድ ቤት አታድርጉ
በዐቢይ ጾም ሦስተኛው ሳምንት በእለተ እሑድ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወስጥ በቤተ መቅደስ በሬዎችንና በጎችን፥ ርግቦችንም የሚሸጡትን፥ ገንዘብ ለዋጮችንም ተቀምጠው አገኘ፡፡
Post
የቤተክርስቲያኗ አስተዳዳሪ መልዕክት
ለመከራዎቻችን ሁሉ አምላካችን እግዚአብሔር መፍትሔ የሚሰጥበት ጊዜ አለ፡፡ ከእኛ የሚጠበቀው መጸለይ፣ በሃይማኖትም መኖር ነው፡፡