ተነሥተህ አምላክህን ጥራ::
Post

ተነሥተህ አምላክህን ጥራ::

እግዚአብሔርም ተቆጣቸውና ሊገሥጻቸው ዮናስን “ተነሥና ወደ ነነዌ ሀገር ግባ፤ በድለውኛልና ነነዌ በሦስት ቀን ትጠፋለች ብለህ ስበክ” አለው። ዮናስ ግን “የአንተ ምሕረት እጅግ የበዛ ሲሆን ትጠፋለች ብዬ ተናግሬ እሳት ከሰማይ ሳይወርድ ቢቀር ሐሰተኛ ነቢይ ልባል አይደለምን?” አለና ከእግዚአብሔር ሊደበቅ መንገድ ጀመረ። (ዮና.፩፥፩-፫)

እናንተን ጳጰስ አድርጎ ለሾመባት…
Post

እናንተን ጳጰስ አድርጎ ለሾመባት…

ከዚህ ኃይለ ቃል ሦስት ነገሮችን እንማራለን፤ አንደኛ ቤተ ክርስቲያን እግዚአብሔር አምላክ በደሙ ዋጅቶ የመሠረታት መሆኑን፣ ሁለተኛ ጳጰስ አድርጎ የሚሾም መንፈስ ቅዱስ መሆኑን፣ ለመንጋውና ለራሳችን መጠንቀቅ አስፈላጊ መሆኑን ቅዱስ ጳውሎስ ለኤፌሶን መሰነባባቻ ባደረገው ንግግር ይህን ኃይለ ቃል ተናግሯል፡፡

ተተኪ ትውልድን ማፍራት | Producing next generation
Project

ተተኪ ትውልድን ማፍራት | Producing next generation

ወላጆች ለወለድናቸው ልጆች ትልቅ አምላካዊ አደራ አለብን፡፡እግዚአብሔርም ልጅን ያህል ትልቅና የደስታ ምንጭ የሆነ ስጦታ ሲሰጠን ደግሞ ከትልቅ ኃላፊነት ጋር ነው፡፡ ከኃላፊነታችን ትልቁ ለልጅ፡- ሃይማኖትን፤ ምግባርና ትሩፋትን በማስተማር ለእግዚአብሔር መንግሥት እንዲበቃ አድርጎ በፈሪሀ እግዚአብሔር ማሳደግ ነው፡

ኃጢአታችሁ ይደመሰስ ዘንድ ንስሐ ግቡ
Post

ኃጢአታችሁ ይደመሰስ ዘንድ ንስሐ ግቡ

ኃጢአት ማለት በአጭሩ በእግዚአብሔር ላይ ማመፅ ነው። የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ መጣስ ማለት ነው። ይህም ማለት "አድርግ" የተባለውን አለማድረግ ወይም "አታድርግ" የተባለውን  "ማድረግ" ማለት ነው።