ለመከራዎቻችን ሁሉ አምላካችን እግዚአብሔር መፍትሔ የሚሰጥበት ጊዜ አለ፡፡ ከእኛ የሚጠበቀው መጸለይ፣ በሃይማኖትም መኖር ነው፡፡
Author: hohtemisrak
Post
እንደሚንሿሿ ጸናጽል ሆኛለሁ::
“የሰውን ሁሉ ልሳን ባውቅ፣ በመላእክትም ቋንቋ ብናገር ፍቅር ግን ከሌለኝ እንደሚጮኽ ነሐስ፤ እንደሚንሿሿም ጸናጽል ነኝ” (፩ቆሮ ፲፫÷፩) ይላል፡፡
Post
ዕርገት
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ወደዚህ ዓለም መጥቶ የጠፋውን የሰው ልጅ ክብር መለሰ፤ ሳይገባቸው የነገሡትንም ቀጣቸው፤ያለ አግባብ የተዋረዱትን ከፍ ከፍ ሊያደርጋቸውም ፍጹም ሰው ሆኗል።
Sermons
የሕዝቡም ልብ ለሥራው ጨከነ።
Post
የአባቴን ቤት የንግድ ቤት አታድርጉ
በዐቢይ ጾም ሦስተኛው ሳምንት በእለተ እሑድ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወስጥ በቤተ መቅደስ በሬዎችንና በጎችን፥ ርግቦችንም የሚሸጡትን፥ ገንዘብ ለዋጮችንም ተቀምጠው አገኘ፡፡
Post
ሃይማኖት ለምን ያስፈልጋል?
አንዳንድ ሰዎች በፍልስፍና በእግረ ልቡና ተጉዘው የእግዚአብሔርን ሀልዎት ወደ ማመን ለመድረስ ቢችሉም በአንጻሩ ሌሎች ደግሞ በልዩ ልዩ ምክንያት ወደ መጠራጠር፣ ክሕደት እና ወደ ባዕድ አምልኮም የሄዱ ብዙዎች ናቸው፡፡
Sermons